እግዚአብሔር መድጏኒት ነው | በፓስተር ዶ/ር አለማየሁ ጎንደሬ
እግዚአብሔር መድጏኒት ነው።ኢሳይያስ 43:3, ሉቃስ 2:11 ኮቪድ 19 የዘመናችን አስፈሪ ወረርሽኝ በሽታ አለምን እጅግ ከማሳሰብ አልፎ ጭንቀት እንቅልፍና ሰላም ማጣትን ያስከተለ እንደሆነ የታወቀ ነው። ለዚህ ኮሮና ቫይረስ መድጏኒት ለማግኘት በአለም ያሉ ጠቢባንና የምርምር ሰዎች ሌት ተቀን ቢለፉም በቅርብ መፍትኸ የሚሰጥ…
እግዚአብሔር መድጏኒት ነው።ኢሳይያስ 43:3, ሉቃስ 2:11 ኮቪድ 19 የዘመናችን አስፈሪ ወረርሽኝ በሽታ አለምን እጅግ ከማሳሰብ አልፎ ጭንቀት እንቅልፍና ሰላም ማጣትን ያስከተለ እንደሆነ የታወቀ ነው። ለዚህ ኮሮና ቫይረስ መድጏኒት ለማግኘት በአለም ያሉ ጠቢባንና የምርምር ሰዎች ሌት ተቀን ቢለፉም በቅርብ መፍትኸ የሚሰጥ…
እግዚአብሔር ጋሻህ ነው።—–ዘፍጥረት 15:1እግዚአብሔር የጽድቅ ጋሻ ነው (መዝ 7:10)ጋሻ ማለት መከለያ፣ መሸሸጊያ፣ መደበቂያ፣ መከላከያ፣ ማሰመለጪያ ሊባል ይችላል።
በሰሞኑ ህማማት ሳምንት በዛሬው የሐሙስ ቀን ጌታ ኢየሱስ ከአሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርቱ ጋር እራት ሊበላ በማእድ የተቀመጠበት እንደነበረ መጽሐፍ ይነግረናል።
Welcome to the Ethiopian Evangelical Church in Toronto, where we are committed to building a community of believers in Jesus Christ. As a church that is primarily made up of Ethiopians and Eritreans, we strive to create a welcoming environment…
Join our Bible study group by filling out this quick registration form! Provide your full name, phone number, email, home address, and preferred study day (Monday, Tuesday, Wednesday, Thursday or Saturday). All fields are required to ensure we can stay…
“እነሆ፥ እኔ የሥጋ ለባሽ ሁሉ አምላክ እግዚአብሔር ነኝ፤ በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን?” ኤር. 32፥27