በግምባራቸው ወደቁ የእግዚአብሔርም ክብር ተገለጠላቸው
ሁለት ሚልዮን የሚያህል ሕዝብ በውኃ ጥም ሲያጉረመርም መሪዎች ምን ማድረግ ይቻላሉ? ምንስ ማለት ይችላሉ? የምድረ በዳ ጉዞ እምነትን የሚፈትን ጉዞ ነው፣ አማኝ የሚናወጥበትና የሚበጠርበት ጉዞ ነው። ሰው በምድረ በዳ ሲያልፍ እንኳን በመሪዎች ላይ በእግዚአብሔር በራሱም ላይ እንኳ ብዙ መናገር የሚቃጣበት…
ሁለት ሚልዮን የሚያህል ሕዝብ በውኃ ጥም ሲያጉረመርም መሪዎች ምን ማድረግ ይቻላሉ? ምንስ ማለት ይችላሉ? የምድረ በዳ ጉዞ እምነትን የሚፈትን ጉዞ ነው፣ አማኝ የሚናወጥበትና የሚበጠርበት ጉዞ ነው። ሰው በምድረ በዳ ሲያልፍ እንኳን በመሪዎች ላይ በእግዚአብሔር በራሱም ላይ እንኳ ብዙ መናገር የሚቃጣበት…
“ኢየሱስ ወደ መቅደሰ ገባና በመቅደሱ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ: የገንዘብ ለዋጮችንም ወንበሮች ገለበጠና ቤቴ የጸሎት ቤት ተብሎ ተጽፎአል: እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችጏት አላቸው”። ማቴዎስ 21:12-13
“እስኪምረን ድረስ. . . .” መዝ. 123፥2
ወደ እኔ ጩኽ፥ እኔም እመልስልሃለሁ “ኤርምያስ ገና በግዞት ቤት አደባባይ ታስሮ ሳለ የእግዚአብሔር ቃል ሁለተኛ ጊዜ እንዲህ ሲል መጣለት። ስሙ እግዚአብሔር የሆነ፥ ያደረገው እግዚአብሔር፥ ያጸናውም ዘንድ የሠራው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ እኔ ጩኽ፥ እኔም እመልስልሃለሁ አንተም የማታውቀውን ታላቅና ኃይለኛ ነገርን…
ጻድቅ ግን በእምነት በሕይወት ይኖራል በያለንበት ለቅዱሳን ሁሉ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላም ምሕረትና ቸርነት እንድበዛላቾሁ ከልቤ እመኝላቾጏለሁ።
“በተከበበ ከተማ የሚያስደንቅ ምሕረቱን በእኔ የገለጠ እግዚአብሔር ይመስገን። እኔስ ከዓይንህ ፊት ተጣልሁ፥ በድንጋጤ አልሁ፤ አንተ ግን ወደ አንተ በጮኽሁ ጊዜ የልመናዬን ቃል ሰማኸኝ” (መዝ. 31:21).
Ministry Date and Time Link Children Sunday School / ህጻናት ሰንበት ትምህርት Sundays Any Time / ቀኑን ሙሉ (የተቀዳ program) Click here for today’s Sundayschool. English Service (for both youth and adults) Sundays at 1:30pm English Service Small Groups…
መልእክት ለወላጆች – ኮሮና ቫይረስና በቤት የተቀመጡ ልጆቻችን ከፓስተር ሊንዳ ግንዛቤያቸ እንደየእድሜያቸው ቢለያይም ልጆቻችን ስለኮሮና ቫይረስ ሰምተዎል። ከkG ጀምሮ ያሉት ከተቀየሩት ሁኔታዎች በተያያዘ አዲስ ክስተት መፈጠሩን ይረዳሉ።ዴይ ኬር የሚሄዱት መሄድ ባለመቻላቸው ፣ትምህርት ቤት የሚሄዱትም በመቅረታቸው፣ወደ ሱቆችና ሞሎች ፣ሪክሬሽን ሴንተርና ፕሌይ…
ተሰብስበን አንድ ላይ ማምለክ ካቆምንበት ሳምንት ጀምሮ በተገኘው አማራጭ በቴክኖሎጂ አማካይነት እየታገዝን Online የእግዚአብሔርን ቃል እየተካፈልን እንገኛለን፡፡ ወገኖችም በቴሌፎንና Skype እየተደዋወላችሁ እየጸለያችሁ እንደሆነ እናውቃለን፤ ስለዚህም ጌታ ይባርካችሁ፡፡ አሁን ያለው ነገር ቆሞ እንደገና ተገናኝተን አብረን ጌታን ለማምለክ በጣም እንናፍቃለን፡፡ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን…
የአባታችን ሆይ ጸሎት – በፓስተር ኤፍሬም ላእከማርያም (ዶ/ር) — Send in a voice message: