የጥሞና ቃል ክፍል 31
“ኢየሱስም በቢታንያ በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ፥ አንዲት ሴት ዋጋው እጅግ የበዛ ሽቱ የሞላው የአልባስጥሮስ ብልቃጥ ይዛ ወደ እርሱ ቀረበች በማዕድም ተቀምጦ ሳለ በራሱ ላይ አፈሰሰችው። ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው ተቈጡና። ይህ ጥፋት ለምንድር ነው? ይህ በብዙ ዋጋ ተሽጦ ለድሆች ሊሰጥ…
“ኢየሱስም በቢታንያ በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ፥ አንዲት ሴት ዋጋው እጅግ የበዛ ሽቱ የሞላው የአልባስጥሮስ ብልቃጥ ይዛ ወደ እርሱ ቀረበች በማዕድም ተቀምጦ ሳለ በራሱ ላይ አፈሰሰችው። ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው ተቈጡና። ይህ ጥፋት ለምንድር ነው? ይህ በብዙ ዋጋ ተሽጦ ለድሆች ሊሰጥ…
“ለክርስቶስ ወንጌል እንደሚገባ ኑሩ!” (ፊል. 1፥27-30) ክርስቶስ ሕይወት ነው፣ ሕይወትም ኑሮ ነው። ቅዱስ ጳውሎስ “ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ሞትም ጥቅም ነው” (ፊል. 1፥21) ብሏል። ወደ ጌታ ስንመጣ ምንም ነገር ከማድረጋችን በፊት አስቀድመን ከእርሱ ጋር መኖር መለማመድ አለብን። ከአገልግሎት በፊት መኖር አስፈላጊ…
“ጌታም ባያት ጊዜ አዘነላትና። አታልቅሽ አላት። ቀርቦም ቃሬዛውን ነካ፥ የተሸከሙትም ቆሙ፤ አለውም። አንተ ጐበዝ፥ እልሃለሁ፥ ተነሣ። የሞተውም ቀና ብሎ ተቀመጠ ሊናገርም ጀመረ፥ ለእናቱም ሰጣት” (ሉቃስ 7፥13-17) ጌታ ኢየሱስ በአንድ መቶ አለቃ እምነት እየተደነቀ ከቅፍርናሆም ናይን ወደምትባል ከተማ አመራ። በናይን ከተማም…
“ነገር ግን ቃል ተናገር፥ ብላቴናዬም ይፈወሳል!” (ሉቃስ 7፥7) ሉቃስ ምዕራፍ ሰባት ብዙ አስደናቂ ታሪኮችን ይዟል። የመጀምሪያው ኢየሱስ ወደ ቅፍርናሆም ሲገባ የተገለጠው የአንድ መቶ አለቃ እምነት ነበር። ይህ መቶ አለቃ የሮማውያንን መንግሥት የሚያገለግል ባለ ሥልጣን ነበር። በዚያን ጊዜ የእስራኤል ምድር ከአንድ…
“አብርሃም ባያውቀን እስራኤልም ባይገነዘበን አንተ አባታችን ነህ አቤቱ፥ አንተ አባታችን ነህ፥ ስምህም ከዘላለም ታዳጊያችን ነው” (ኢሳ. 63፥16) “አባታችሁ አንዱ እርሱም የሰማዩ ነውና በምድር ላይ ማንንም አባት ብላችሁ አትጥሩ!” (ማቴ. 23፥9) በምዕራቡ ዓለም ባህል በየዓመቱ የሚከበር “የአባቶች ቀን” የሚባል ዕለት አለ።…
“ኑ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን ለአምላክ ለመድኃኒታችን እልል እንበል” መዝ. 95፥1 ቅዱስ ዳዊት “ኑ፥ በእግዚአብሔር ደስ ይበለን!” የሚል ጥሪ አቅርቦአል። እንደ ገናም “ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ሲሉኝ ደስ አለ” ይላል። ቅዱስ ጳውሎስም “ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ፣ ደግሜ እላለሁ፥ ደስ ይበላችሁ” (ፊል.…
“እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት” (1ጴጥ. 5፥7) እግዚአብሔር ሕዝቡን ያስባል፤ እግዚአብሔር ኪዳኑን ያስባል (መዝ. 106፥45)። እግዚአብሔር ቃሉን ያስባል (መዝ. 105፥8)። እግዚአብሔር እንዲያስበን ምን ማድረግ አለብን? 1ኛ. ራሳችንን ለእግዚአብሔር መስጠት 2ኛ በስፍራችን መቀመጥ፣ በስፍራችን ሆነን እግዚአብሔርን መጠበቅ።…
“የጣቶችህን ሥራ ሰማዮችን ባየሁ ጊዜ፥ ጨረቃንና ከዋክብትን አንተ የሠራሃቸውን ታስበው ዘንድ ሰው ምንድር ነው? ትጐበኘውም ዘንድ የሰው ልጅ ምንድር ነው?”(መዝ. 8፥3-4) የሰው ልጆች ሁሉ ፌደራል አባት አዳም ባለመታዘዝ ኃጢአት ከወደቀበት ጊዜ አንስቶ ከእግዚአብሔር የመሸሽ ዝንባሌ የሰው ሁሉ ባሕርያዊ ጠባይ ሆኗል።…
“ኢዮሣፍጥም ፈራ፥ እግዚአብሔርንም ሊፈልግ ፊቱን አቀና በይሁዳም ሁሉ ጾም አወጀ” (2ዜና 20፥3) በዚህ ክፍል ኢዮሳፍጥ በሦስት ጠላት ነገሥታት መከበቡን እናያለን። የሞዓብና የአሞን ልጆች ከምዑናውያን ጋር ኢዮሣፍጥን ሊወጉ መሰለፋቸውን ለኢዮሳፍጥ ወሬ ደረሰው ይላል። ኢዮሳፍጥም ሰው ነውና እንኳን ሦስት ጠላት አንድ ጠላትም…
“እግዚአብሔር ታላቅ እንደ ሆነ፥ ጌታችንም ከአማልክት ሁሉ እንዲበልጥ አውቄአለሁና፤ በሰማይና በምድር በባሕርና በጥልቆች ሁሉ፥ እግዚአብሔር የወደደውን ሁሉ አደረገ” (መዝ. 135፥5) እዚህ ላይ “አውቄአለሁ” የሚለውን የቃሉ ማሰርያ አንቀጽ ልብ እንበል። ይህ የአእምሮ እውቀት ሳይሆን በሕይወት ልምምድ የሚገኝ እውቀትን ያመለክታል። ይህም ከእግዚአብሔር…