የጥሞና ቃል ክፍል 35

“አቤቱ፥ በሕዝብም ፊት በወጣህ ጊዜ፥ በምድረ በዳም ባለፍህ ጊዜ፥ ምድር ተናወጠች፣ ከሲና አምላክ ፊት፥ ከእስራኤል አምላክ ፊት ሰማያትም አንጠበጠቡ” (መዝ. 68፥7-8) እግዚአብሔር በሕዝቡ ፊት ሲወጣ የሚሆኑ ነገሮች እንመለከታለን። በተራራ ይሁን በሸለቆ የእግዚአብሔር ሕዝብ በሚገኝበት ሁኔታ ሁሉ እግዚአብሔር ይወጣል። ለምን ይወጣል?…

በግምባራቸው ወደቁ የእግዚአብሔርም ክብር ተገለጠላቸው | የማለዳ ጥሞና

ሁለት ሚልዮን የሚያህል ሕዝብ በውኃ ጥም ሲያጉረመርም መሪዎች ምን ማድረግ ይቻላሉ? ምንስ ማለት ይችላሉ? የምድረ በዳ ጉዞ እምነትን የሚፈትን ጉዞ ነው፣ አማኝ የሚናወጥበትና የሚበጠርበት ጉዞ ነው። ሰው በምድረ በዳ ሲያልፍ እንኳን በመሪዎች ላይ በእግዚአብሔር በራሱም ላይ እንኳ ብዙ መናገር የሚቃጣበት…

የጥሞና ቃል ክፍል 33

“ኢያሱም ማልዶ ተነሣ፥ እርሱና የእስራኤልም ልጆች ሁሉ ከሰጢም ተነሥተው ወደ ዮርዳኖስ መጡ ሳይሻገሩም በዚያ አደሩ” ኢያሱ 3፥1 ዮርዳኖስን ለመሻገር የሚዘጋጅ ሰው ማልዶ መነሳት አለበት። ይህ ደግሞ የጸሎት ሕይወታችንን ያሳያል። የሚጸልይ ሰው ይሻገራል። የጸሎት ሰው በምንም ዓይነት መከራ ውስጥ ቢያልፍም ይሻገራል።…

የጥሞና ቃል ክፍል 32

 “ነገር ግን . . .” “የሶርያ ንጉሥ ሠራዊት አለቃ ንዕማንም እግዚአብሔር በእርሱ እጅ ለሶርያ ደኅንነትን ስለ ሰጠ በጌታው ዘንድ ታላቅ ክቡር ሰው ነበረ ደግሞም ጽኑዕ ኃያል ነበረ፥ ነገር ግን ለምጻም ነበረ” (2ነሥ. 5፥1) በእያንዳንዱ ሰው ሕይወት “ነገር ግን” የሚባል አሉታዊ…