እግዚአብሔር መድጏኒት ነው | በፓስተር ዶ/ር አለማየሁ ጎንደሬ
እግዚአብሔር መድጏኒት ነው።ኢሳይያስ 43:3, ሉቃስ 2:11 ኮቪድ 19 የዘመናችን አስፈሪ ወረርሽኝ በሽታ አለምን እጅግ ከማሳሰብ አልፎ ጭንቀት እንቅልፍና ሰላም ማጣትን ያስከተለ እንደሆነ የታወቀ ነው። ለዚህ ኮሮና ቫይረስ መድጏኒት ለማግኘት በአለም ያሉ ጠቢባንና የምርምር ሰዎች ሌት ተቀን ቢለፉም በቅርብ መፍትኸ የሚሰጥ…
እግዚአብሔር መድጏኒት ነው።ኢሳይያስ 43:3, ሉቃስ 2:11 ኮቪድ 19 የዘመናችን አስፈሪ ወረርሽኝ በሽታ አለምን እጅግ ከማሳሰብ አልፎ ጭንቀት እንቅልፍና ሰላም ማጣትን ያስከተለ እንደሆነ የታወቀ ነው። ለዚህ ኮሮና ቫይረስ መድጏኒት ለማግኘት በአለም ያሉ ጠቢባንና የምርምር ሰዎች ሌት ተቀን ቢለፉም በቅርብ መፍትኸ የሚሰጥ…
በክፉ ቀንም መሸሸጊያ ነው; በእርሱም የሚታመኑትን ያውቃል (ናሆም 1:7)
እግዚአብሔር ጋሻህ ነው።—–ዘፍጥረት 15:1እግዚአብሔር የጽድቅ ጋሻ ነው (መዝ 7:10)ጋሻ ማለት መከለያ፣ መሸሸጊያ፣ መደበቂያ፣ መከላከያ፣ ማሰመለጪያ ሊባል ይችላል።
“አቤንኤዘር ” . . .እስከ አሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል” 1 ሳሙ. 7፥12
በሰሞኑ ህማማት ሳምንት በዛሬው የሐሙስ ቀን ጌታ ኢየሱስ ከአሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርቱ ጋር እራት ሊበላ በማእድ የተቀመጠበት እንደነበረ መጽሐፍ ይነግረናል።
“ኢየሱስ ወደ መቅደሰ ገባና በመቅደሱ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ: የገንዘብ ለዋጮችንም ወንበሮች ገለበጠና ቤቴ የጸሎት ቤት ተብሎ ተጽፎአል: እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችጏት አላቸው”። ማቴዎስ 21:12-13
“እስኪምረን ድረስ. . . .” መዝ. 123፥2