ወደ እግዚአብሔር የተዘረጉ እጆች።
በሰሞኑ ህማማት ሳምንት በዛሬው የሐሙስ ቀን ጌታ ኢየሱስ ከአሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርቱ ጋር እራት ሊበላ በማእድ የተቀመጠበት እንደነበረ መጽሐፍ ይነግረናል።
በግምባራቸው ወደቁ የእግዚአብሔርም ክብር ተገለጠላቸው
ሁለት ሚልዮን የሚያህል ሕዝብ በውኃ ጥም ሲያጉረመርም መሪዎች ምን ማድረግ ይቻላሉ? ምንስ ማለት ይችላሉ? የምድረ በዳ ጉዞ እምነትን የሚፈትን ጉዞ ነው፣ አማኝ የሚናወጥበትና የሚበጠርበት ጉዞ ነው። ሰው በምድረ በዳ ሲያልፍ እንኳን በመሪዎች ላይ በእግዚአብሔር በራሱም ላይ እንኳ ብዙ መናገር የሚቃጣበት ወቅት ነው። አንዴ ይህ አማረኝ፣ አንዴም ያ አማረኝ እያሰኘ በመጎምጀት፥ ነገር ግን ባለ መርካት ጉዞ…
ኢየሱስ ቤቱን ያጸዳል! | ፖስተር ዶ/ር አለማየሁ ጎንደሬ
“ኢየሱስ ወደ መቅደሰ ገባና በመቅደሱ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ: የገንዘብ ለዋጮችንም ወንበሮች ገለበጠና ቤቴ የጸሎት ቤት ተብሎ ተጽፎአል: እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችጏት አላቸው”። ማቴዎስ 21:12-13
ወደ እኔ ጩኽ፥ እኔም እመልስልሃለሁ
ወደ እኔ ጩኽ፥ እኔም እመልስልሃለሁ “ኤርምያስ ገና በግዞት ቤት አደባባይ ታስሮ ሳለ የእግዚአብሔር ቃል ሁለተኛ ጊዜ እንዲህ ሲል መጣለት። ስሙ እግዚአብሔር የሆነ፥ ያደረገው እግዚአብሔር፥ ያጸናውም ዘንድ የሠራው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ እኔ ጩኽ፥ እኔም እመልስልሃለሁ አንተም የማታውቀውን ታላቅና ኃይለኛ ነገርን አሳይሃለሁ” ኤር. 33፥1-3
ብናምን ክብሩን እናያለን | ፓስተር አለማየሁ
ጻድቅ ግን በእምነት በሕይወት ይኖራል በያለንበት ለቅዱሳን ሁሉ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሰላም ምሕረትና ቸርነት እንድበዛላቾሁ ከልቤ እመኝላቾጏለሁ።
በእግዚአብሔር መታመን | ፓስተር ኤፍሬም ላእከማርያም
“በተከበበ ከተማ የሚያስደንቅ ምሕረቱን በእኔ የገለጠ እግዚአብሔር ይመስገን። እኔስ ከዓይንህ ፊት ተጣልሁ፥ በድንጋጤ አልሁ፤ አንተ ግን ወደ አንተ በጮኽሁ ጊዜ የልመናዬን ቃል ሰማኸኝ” (መዝ. 31:21).
Children – Youth – English Service Details
Ministry Date and Time Link Children Sunday School / ህጻናት ሰንበት ትምህርት Sundays Any Time / ቀኑን ሙሉ (የተቀዳ program) Click here for today’s Sundayschool. English Service (for both youth and adults) Sundays at 1:30pm https://www.facebook.com/eectoronto English Service Small Groups Dates and Times vary Join Facebook Group https://www.facebook.com/groups/PapeGroup/ EEC Children’s Ministry/የህጻናት አገልግሎት Sunday Service: This…
እግዚአብሔር ረዳቴ ነው አልፈራም | ከፓስተር ሊንዳ
መልእክት ለወላጆች – ኮሮና ቫይረስና በቤት የተቀመጡ ልጆቻችን ከፓስተር ሊንዳ ግንዛቤያቸ እንደየእድሜያቸው ቢለያይም ልጆቻችን ስለኮሮና ቫይረስ ሰምተዎል። ከkG ጀምሮ ያሉት ከተቀየሩት ሁኔታዎች በተያያዘ አዲስ ክስተት መፈጠሩን ይረዳሉ።ዴይ ኬር የሚሄዱት መሄድ ባለመቻላቸው ፣ትምህርት ቤት የሚሄዱትም በመቅረታቸው፣ወደ ሱቆችና ሞሎች ፣ሪክሬሽን ሴንተርና ፕሌይ ግራውንድ እንደ ቀድሞ ባለመሄዳቸው ልጆች ከበድ ላይ ነገር እንደተፈጠረ ይረዳሉ። የተፈጠረው አዲስ ነገር ፍርሀትና ስጋት…